image
image
image
image
image

የአዲስአበባ ምክርቤት ትራንስፖርትና ማዘጋጃ ቤታዊ ቋሚ ኮሚቴ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንፖርት ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ተገኝተው ሱፐርቪዥን አካሄደ።

ታህሳስ 21, 2018
የአዲስአበባ ምክርቤት ትራንስፖርትና ማዘጋጃ ቤታዊ ቋሚ ኮሚቴ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ በመገኘት በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ "አመሰጋኝ ማህበረሰብ ለመፍጠር" እየተሰሩ ያሉ ዘረፈ ብዙ ተግባራትን ሱፐርቪዥን አካሂዷል። በአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ የንፋ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱራፌል ተቋሙ አመሰጋኝ ማህበረሰብ መፍጠር" በሚል መርህ ሀሳብ ሲያከናውን የነበረውን ተግባራት ለሱፐርዥን ቡድኑ አቅርበዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች