image
image
image
image
image

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ትራንስፖርት ለተቋሙ ባለሙያዎች እና አመራሮች ስልጠና ሰጠ

ታህሳስ 14, 2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ "አመሰጋኝ ማህበረሰብ መፍጠር" እያካሄደ ያለውን እንቅስቃሴ የሚያሳልጥ ሙስናን መከላከል ዙሪያ ስልጠና ሰጥቷል በአዲስ አበባ ትራንስፖርት የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱራፌል ተቋሙ አመሰጋኝ ማህበረሰብ መፍጠር" የመፍጨር ሂደት ውስጥ ለባለሙያ እና አመራር ሙስና እና ሙስናን መከላከል ዙሪያ ስልጠና መሰጠቱ ፋይዳው የላቀ መሆኑን ገልጿል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች