image
image
image
image
image

"በትጋት ዜሮ ቅሬታ ፤ ዜሮ ህገወጥ አፈፃፀም ይመዘገባል" - አቶ ሱራፌል ባያብል

ጥቅምት 5, 2018
በትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰጠው አገልግሎት ላይ ዜሮ ቅሬታና ዜሮ ህገወጥ አፈፃፀም እናስመዘግባለን። በአዲስአበባ ትራንስፖርት ቢሮ ን/ስ/ላፍቶ ቅርንጫፍ በትራንስፖርት ዘርፉ በሚሰጡ አገልግሎቶች በትጋት ዜሮ ቅሬታ ፤ ዜሮ ህገወጥ አፈፃፀም ለማምጣት የሚያስችል የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል። የንፋስ ስልክ ላፍቶ ትራንስፖርት ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱራፌል ባያብል የትራንስፖርት ዘርፉ ላይ የላቀ አገልግሎት በመስጠት ምንም ቅሬታ የማይቀርብበትና ምንም ህገወጥ የሌለበት አፈፃፀም ለማምጣት በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አስታውቀዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች