image
image
image
image
image

የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ትራንስፖርት የአራት ወር አፈፃፀም ገመገመ።

ህዳር 9, 2018
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትራንስፖርት ቢሮ የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ በትራንስፖርት አገልግሎት ዘርፍ "አመሰጋኝ ማህበረሰብ መፍጠር" በሚል መርህ ሀሳብ ሲያከናውን የነበረውን የአራት ወር አፈፃፀም ባለድርሻ አካላት በተገኙበት ገምግሟል። በአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ አቶ ዳኛቸው ሽፈራው እና የንፋስ ስልክ ላፍቶ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ሱራፌል ተቋሙ አመሰጋኝ ማህበረሰብ መፍጠር" በሚል መርህ ሀሳብ ሲያከናውን የነበረውን የአራት ወር አፈፃፀም ሰፊ ውይይት አድርገዋል።

መልዕክትዎን ይላኩ

ሌሎች ዜናዎች